🔖 እንኳን ደስ አለን ....................... ✨✨ እንኳን ደስ አላችሁ ✨✨ ✨
ሰላም የተወደዳችሁ።
📢 ዛሬ ህዳር 08/2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ክልል መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የመጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤታችን መደበኛ አገልግሎት መጀመሩን በደስታ እናበስራለን‼️
ይህንን ታላቅ ቸርነት ላደረገልን አምላካችን እግዚአብሔር ብዙ ክብርና ምስጋና ይሁን 🙏🙏🙏
ወገኖች እንኳን ደስ ያላችሁ.... እንኳን ደስ አለን እያልን የዘውትር ማበረታቻችሁና ጸሎታችሁ እንዳይለየን አደራ እላለሁ🙏
ብዙ በረከት!!
AARMKC
ሰላም የተወደዳችሁ።
📢 ዛሬ ህዳር 08/2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ክልል መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የመጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤታችን መደበኛ አገልግሎት መጀመሩን በደስታ እናበስራለን‼️
ይህንን ታላቅ ቸርነት ላደረገልን አምላካችን እግዚአብሔር ብዙ ክብርና ምስጋና ይሁን 🙏🙏🙏
ወገኖች እንኳን ደስ ያላችሁ.... እንኳን ደስ አለን እያልን የዘውትር ማበረታቻችሁና ጸሎታችሁ እንዳይለየን አደራ እላለሁ🙏
ብዙ በረከት!!
AARMKC
👍3❤1👏1
Forwarded from Mikiyas Bezabh
ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን‼️
ታህሳስ 05/2018 ዓ.ም በመሠረተ ክርስቶስ ሴሚናሪ የአዲስ አበባ ክልል መጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤት ይፋዊ የመክፈቻ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ተካሔደ።
የአጥቢያ መሪዎች እና የአገልግሎት ተጠሪዎች; እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት የመክፈቻ ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን; አጥቢያዎች እና እንግዶች በመጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤቱ መከፈት የተሰማቸውን ደስታ እና አብሮነታቸውን በመግለጽ የፍቅር ስጦታቸውን አበርክተዋል።
ተወዳጆች ሆይ በእግዚአብሔር መንግስት ሥራ ውስጥ አጋርነታችሁን በደስታ ስላሳያችሁን እናመሰግናለን ክብረት ይስጥልን 🙏🙏
ታህሳስ 05/2018 ዓ.ም በመሠረተ ክርስቶስ ሴሚናሪ የአዲስ አበባ ክልል መጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤት ይፋዊ የመክፈቻ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ተካሔደ።
የአጥቢያ መሪዎች እና የአገልግሎት ተጠሪዎች; እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት የመክፈቻ ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን; አጥቢያዎች እና እንግዶች በመጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤቱ መከፈት የተሰማቸውን ደስታ እና አብሮነታቸውን በመግለጽ የፍቅር ስጦታቸውን አበርክተዋል።
ተወዳጆች ሆይ በእግዚአብሔር መንግስት ሥራ ውስጥ አጋርነታችሁን በደስታ ስላሳያችሁን እናመሰግናለን ክብረት ይስጥልን 🙏🙏
❤6👍2