[go: up one dir, main page]

ADDIS ABABA REGION-MKC
186 subscribers
137 photos
8 links
ይህ በመሰረተ ክርስቶስ ቤተከርስቲያን የ አዲስ አበባ ክልል ይፋዊ የ ቴሌግራም ገጽ ነው።
Download Telegram
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን
የአዲስ አበባ ክልል
66ኛው መደበኛ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባኤ

በቢሾፍቱ በሚገኘው የመሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ሴሚናሪ ተጀመሯል።

ለበለጠ መረጃ
Telegram ላይ ይከታተሉን
5👏2
📍  የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት
       ማስታወቂያ📍

የመሠረተ ክርስቶስ ሴሚናሪ በአዲስ አበባ ክልል መሠረተ ክርስቶስ ጽ/ቤት ባለው ካምፓስ በአማርኛ ቋንቋ የሚሰጠውን የመደበኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት እንዲከታተሉና ዲግሪዎን እንዲቀበሉ የተዘጋጀ መርሃ-ግብር !!



📌 የምዝገባ ቀን እና ቦታ:----

መስከረም 10--30 / 2018 ዓ.ም
ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት
ቄራ በሚገኘው የአ/አ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ጽህፈት ቤት


   የመግቢያ መስፈርት:----

📍12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና የከፍተኛ    ትምህርት መግቢያ ውጤት ያለው/ላት።

📍 ወይም 10+2 የጨረሰ/ች እና ከታወቀ ኮሌጅ ዲፕሎማ ያለው/ላት

📍 አባል/አገልጋይ ከሆነበት/ችበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የህይወት ምስክርነት ማቅረብ የሚችል

📍 እንዲሁም ሁሉንም ማስረጃዎች ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና የተማሪው ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ።


   📌 መመዝገቢያ እና የኮርስ ክፍያ:------


መመዝገቢያ:--- ብር 500.00 (አምስት መቶ)
የትምህርት ክፍያ:---- በኮርስ ብር 750.00 (ሰባት መቶ ሃምሳ)
ዛሬ ኅዳር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በክልላችን ሥር ካሉ አጥቢያዎች ለመጡ 50 ለሚደርሱ ሠልጣኞች "ዲጂታል ሚሽን" በሚል ርዕስ በክልሉ የወንጌል ሥርጭትና ቤተክርስቲያን ተከላ አዘጋጅነት የአሰልጣኞች ሥልጠና በንፋስ ስልክ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ ተሰጥቶአል።