በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን
የአዲስ አበባ ክልል
66ኛው መደበኛ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባኤ
በቢሾፍቱ በሚገኘው የመሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ሴሚናሪ ተጀመሯል።
ለበለጠ መረጃ
Telegram ላይ ይከታተሉን
የአዲስ አበባ ክልል
66ኛው መደበኛ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባኤ
በቢሾፍቱ በሚገኘው የመሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ሴሚናሪ ተጀመሯል።
ለበለጠ መረጃ
Telegram ላይ ይከታተሉን
❤5👏2
📍 የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት
ማስታወቂያ📍
የመሠረተ ክርስቶስ ሴሚናሪ በአዲስ አበባ ክልል መሠረተ ክርስቶስ ጽ/ቤት ባለው ካምፓስ በአማርኛ ቋንቋ የሚሰጠውን የመደበኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት እንዲከታተሉና ዲግሪዎን እንዲቀበሉ የተዘጋጀ መርሃ-ግብር !!
📌 የምዝገባ ቀን እና ቦታ:----
መስከረም 10--30 / 2018 ዓ.ም
ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት
ቄራ በሚገኘው የአ/አ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ጽህፈት ቤት
✨✨✨ የመግቢያ መስፈርት:----
📍12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያለው/ላት።
📍 ወይም 10+2 የጨረሰ/ች እና ከታወቀ ኮሌጅ ዲፕሎማ ያለው/ላት
📍 አባል/አገልጋይ ከሆነበት/ችበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የህይወት ምስክርነት ማቅረብ የሚችል
📍 እንዲሁም ሁሉንም ማስረጃዎች ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና የተማሪው ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ።
📌 መመዝገቢያ እና የኮርስ ክፍያ:------
መመዝገቢያ:--- ብር 500.00 (አምስት መቶ)
የትምህርት ክፍያ:---- በኮርስ ብር 750.00 (ሰባት መቶ ሃምሳ)
ማስታወቂያ📍
የመሠረተ ክርስቶስ ሴሚናሪ በአዲስ አበባ ክልል መሠረተ ክርስቶስ ጽ/ቤት ባለው ካምፓስ በአማርኛ ቋንቋ የሚሰጠውን የመደበኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት እንዲከታተሉና ዲግሪዎን እንዲቀበሉ የተዘጋጀ መርሃ-ግብር !!
📌 የምዝገባ ቀን እና ቦታ:----
መስከረም 10--30 / 2018 ዓ.ም
ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት
ቄራ በሚገኘው የአ/አ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ጽህፈት ቤት
✨✨✨ የመግቢያ መስፈርት:----
📍12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያለው/ላት።
📍 ወይም 10+2 የጨረሰ/ች እና ከታወቀ ኮሌጅ ዲፕሎማ ያለው/ላት
📍 አባል/አገልጋይ ከሆነበት/ችበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የህይወት ምስክርነት ማቅረብ የሚችል
📍 እንዲሁም ሁሉንም ማስረጃዎች ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እና የተማሪው ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ።
📌 መመዝገቢያ እና የኮርስ ክፍያ:------
መመዝገቢያ:--- ብር 500.00 (አምስት መቶ)
የትምህርት ክፍያ:---- በኮርስ ብር 750.00 (ሰባት መቶ ሃምሳ)
Forwarded from MKC_Official (Asalefew Wolde)
ዛሬ ኅዳር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በክልላችን ሥር ካሉ አጥቢያዎች ለመጡ 50 ለሚደርሱ ሠልጣኞች "ዲጂታል ሚሽን" በሚል ርዕስ በክልሉ የወንጌል ሥርጭትና ቤተክርስቲያን ተከላ አዘጋጅነት የአሰልጣኞች ሥልጠና በንፋስ ስልክ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ ተሰጥቶአል።